ከኦሮሚያ የተፈናቀሉ የአማራ ተወላጆች አቤቱታ

Your browser doesn’t support HTML5

ከኦሮሚያ ክልል ቄለም ወለጋ ዞን ከስምንት ወራት በፊት እንደተፈናቀሉ የሚናገሩ የአማራ ክልል ተወላጆች ከሁለቱም ክልሎች መፍትሔ ማጣታቸውን ተናገሩ።