"ቤታችን በኃይል ፈርሶብናል"ያሉ ለጠ/ሚኒስትር ጽ/ቤት አቤቱታ አቀረቡ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

በአዲስ አበባ ከተማ ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ ልዩ ስሙ ሃና ማርያም ከተባለው አካባቢ ቤታችን በኃይል ፈርሶብናል ያሉ ነዋሪዎች ለጠ/ሚኒስትር ጽ/ቤት አቤቱታቸውን አቀረቡ፡፡