በሕገወጥ የሰው አሸጋጋሪዎች የታገቱ አፍሪካውያን ፍልሰተኞች በሊቢያ

  • ሰሎሞን ክፍሌ

Your browser doesn’t support HTML5

ሊቢያ ውስጥ በሕገወጥ የሰው አሸጋጋሪዎች ታግተው የነበሩ በደርዘኖች የሚቆጠሩ አፍሪካውያን ሊያመልጡ ሲሞክሩ መገደላቸውንና ሌሎች በርካቶች መጎዳታቸውን የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ኮሚሽን አስታወቀ።