በሕገወጥ የሰው አሸጋጋሪዎች የታገቱ አፍሪካውያን ፍልሰተኞች በሊቢያ
Your browser doesn’t support HTML5
ሊቢያ ውስጥ በሕገወጥ የሰው አሸጋጋሪዎች ታግተው የነበሩ በደርዘኖች የሚቆጠሩ አፍሪካውያን ሊያመልጡ ሲሞክሩ መገደላቸውንና ሌሎች በርካቶች መጎዳታቸውን የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ኮሚሽን አስታወቀ።
Your browser doesn’t support HTML5