ድምጽ በሕገወጥ የሰው አሸጋጋሪዎች የታገቱ አፍሪካውያን ፍልሰተኞች በሊቢያ ጁን 01, 2018 ሰሎሞን ክፍሌ Your browser doesn’t support HTML5 ሊቢያ ውስጥ በሕገወጥ የሰው አሸጋጋሪዎች ታግተው የነበሩ በደርዘኖች የሚቆጠሩ አፍሪካውያን ሊያመልጡ ሲሞክሩ መገደላቸውንና ሌሎች በርካቶች መጎዳታቸውን የተባበሩት መንግሥታት የስደተኞች ኮሚሽን አስታወቀ።