"ወደ ትግሌ እመለሳለሁ" - አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ
Your browser doesn’t support HTML5
ከትናንት በስቲያ ከእሥር የተፈቱት የአርበኞች ግንቦት ሰባት ዋና ፀኃፊ የነበሩት አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ ከጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ ጋራ ያደረጉት ውይይት እጅግ አውንታዊ እንደነበረ ገልፀዋል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5