ፕሬዚዳንት ኬንያታ በሙሰኞች ላይ ዕርምጃ እንዲወስዱ ተጠየቀ

Your browser doesn’t support HTML5

የኬንያ ሲቪል ማኅበራትና የሰብዓዊ መብት ተሟጋቾች ዛሬ በናይሮቢ በኬንያ ሙስና ተንሰራፍተዋል ሲሉ የተቃውሞ ሰልፍ አደረጉ።