“በፖለቲካ ምክንያት የታሠሩትን መፍታት በአንድ ጊዜና በምህረት ነው” - ዶ/ር መረራ ጉዲና
Your browser doesn’t support HTML5
መንግሥት በፖለቲካ ምክንያት የታሠሩ ዜጎችን መፍታት ያለበት በአንድ ጊዜና በአጠቃላይ ምህረት እንጂ ተራ በተራ አይደለም ሲሉ ዶክተር መረራ ጉዲና ተናገሩ።
Your browser doesn’t support HTML5