የአንዳርጋቸው ፅጌ መፈታት እየተጠበቀ ነው

Your browser doesn’t support HTML5

ኢትዮጵያ ውስጥ እሥር ላይ የቆዩት የግንቦት ሰባት መሪ አቶ አንዳርጋቸው ፅጌ ይፈታሉ ተብሎ ሲጠበቅ ውሏል።