ያልተፈቱ እስረኞች እንዲለቀቁ ጠበቆችና ቤተሰቦች እየጠየቁ ናቸው

Your browser doesn’t support HTML5

የኦነግ ወይም የግንቦት ሰባት አባል ናቸው በሚል የሽብር ክስ ቀርቦባቸው በእስር ላይ የሚገኙ ተከሳሾች ከሌሎቹ ተነጥለው ከእስር አለመፈታታቸው እንዳስከፋቸው ከእስረኛ ቤተሰቦች የተወሰኑት ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል።