አቶ መላኩ ፋንታን ጭምሮ፣ በከባድ የሙስና ወንጀል የተከሱ ሰዎች ክስ እንዲቋረጥ ተጠየቀ
Your browser doesn’t support HTML5
የቀድሞው የገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ መላኩ ፋንታን ጭምሮ፣ በከባድ የሙስና ወንጀል ተከሰው የነበሩ አያሌ ሰዎች ክስ እንዲቋረጥ ጠቅላይ አቃቤ ሕግ መጠየቁ ተሰማ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5