ግጭትና ረሀብ ያፈናቀላቸው አንድ ሚሊየን ኢትዮጵያዊያን አስቸኳይ ዕርዳታ ይሻሉ

  • ሔኖክ ሰማእግዜር

Your browser doesn’t support HTML5

የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በኢትዮጵያ ግጭት ሽሽትና በድርቅ ምክንያት የተፈናቀሉ ከአንድ ሚሊዮን በላይ ሰዎችን ለመታደገ የ280 ሚሊዮን ዶላርስ አስቸኳይ ዕርዳታ ጠየቀ።