ድምጽ ግጭትና ረሀብ ያፈናቀላቸው አንድ ሚሊየን ኢትዮጵያዊያን አስቸኳይ ዕርዳታ ይሻሉ ሜይ 25, 2018 ሔኖክ ሰማእግዜር Your browser doesn’t support HTML5 የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በኢትዮጵያ ግጭት ሽሽትና በድርቅ ምክንያት የተፈናቀሉ ከአንድ ሚሊዮን በላይ ሰዎችን ለመታደገ የ280 ሚሊዮን ዶላርስ አስቸኳይ ዕርዳታ ጠየቀ።