“የልጄን ዐይን አይቼ ብሞት ጥሩ ነበር” - ልጃቸው የታሰረባቸው የ82 ዓመት አባት
Your browser doesn’t support HTML5
በሽብር ወንጀል ተከሶ በቂሊንጦ ማረሚያ ቤት በእስር ላይ የሚገኘው የጎንደር ዩኒቨርስቲ መምሕር ጌታ አስራደ ከእስር እንዲፈታ ቤተሰቦቹ ተማፀኑ።
Your browser doesn’t support HTML5