የሶማሌ ክልል ተፈናቃዮች የኦሮምያ ክልላዊ መንግሥትን አማረሩ
Your browser doesn’t support HTML5
ለሥድስት ወራት የቤት ክራይ ለመክፈል ቃል የገባልን የኦሮምያ ክልላዊ መንግሥትና የአካባቢው አስተዳደር ከሁለት ወራት በኋላ ሜዳ ላይ በትኖናል ሲሉ ከሶማሌ ክልል ተፈናቅለው በቢሾፍቱ ከተማ የሚገኙ ወጣቶች አማረሩ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5