ድምጽ "ከኦሮምያ ክልል የተፈናቀለ የአማራ ክልል ተወላጅ አርሶ አደር የለም" - የአካባቢው ባለሥልጣናት ሜይ 22, 2018 እስክንድር ፍሬው Your browser doesn’t support HTML5 ከኦሮምያ ክልል ምዕራብ ሸዋ ዞን ዳኖ ወረዳ የተፈናቀለ አንድም የአማራ ክልል ተወላጅ አርሶ አደር የለም ሲሉ የአካባቢው ባለሥልጣናት ተናግረዋል፡፡