"ከኦሮምያ ክልል የተፈናቀለ የአማራ ክልል ተወላጅ አርሶ አደር የለም" - የአካባቢው ባለሥልጣናት
Your browser doesn’t support HTML5
ከኦሮምያ ክልል ምዕራብ ሸዋ ዞን ዳኖ ወረዳ የተፈናቀለ አንድም የአማራ ክልል ተወላጅ አርሶ አደር የለም ሲሉ የአካባቢው ባለሥልጣናት ተናግረዋል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5