ተመድ የአፍሪካ ፍልሰተኞችን በተመለከተ ለአልጄሪያን መንግሥት ጥሪ አስተላለፈ
Your browser doesn’t support HTML5
የአልጄሪያ መንግሥት በተለይ ከሰሃራ በታች ከሆኑ የአፍሪካ ሀገሮች በብዙ ሺዎች የሚቆጠሩ ስደተኞች ማባረሩን እንዲያቆም የተባበሩት መንግሥታት የሰብዓዊ መብቶች ቢሮ ጥሪ አስተላልፏል።
Your browser doesn’t support HTML5