ተመድ የአፍሪካ ፍልሰተኞችን በተመለከተ ለአልጄሪያን መንግሥት ጥሪ አስተላለፈ

  • ሰሎሞን ክፍሌ

Your browser doesn’t support HTML5

የአልጄሪያ መንግሥት በተለይ ከሰሃራ በታች ከሆኑ የአፍሪካ ሀገሮች በብዙ ሺዎች የሚቆጠሩ ስደተኞች ማባረሩን እንዲያቆም የተባበሩት መንግሥታት የሰብዓዊ መብቶች ቢሮ ጥሪ አስተላልፏል።