ድምጽ ተመድ የአፍሪካ ፍልሰተኞችን በተመለከተ ለአልጄሪያን መንግሥት ጥሪ አስተላለፈ ሜይ 22, 2018 ሰሎሞን ክፍሌ Your browser doesn’t support HTML5 የአልጄሪያ መንግሥት በተለይ ከሰሃራ በታች ከሆኑ የአፍሪካ ሀገሮች በብዙ ሺዎች የሚቆጠሩ ስደተኞች ማባረሩን እንዲያቆም የተባበሩት መንግሥታት የሰብዓዊ መብቶች ቢሮ ጥሪ አስተላልፏል።