አል-አሙዲ ‘በቅርብ ይፈታሉ’ የሚል ብርቱ ተስፋ እንዳላቸው አብይ አሕመድ አስታወቁ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

በሳዑዲ አረቢያ ሰሞኑን ያደረጉት ጉብኝት ካሳካቸው ጉዳዮች አንዱ ሼህ መሐመድ ሁሴን አል-አሙዲን ለማስፈታት ጫፍ ላይ መደረሱ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ አስታወቁ።