የኢትዮጵያ፣ የግብፅና የሱዳን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ስብሰባ በአዲስ አበባ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮጵያ፣ የግብፅና የሱዳን የውጭ ጉዳይ እንደዚሁም የውሃ ኃብት ሚኒስትሮች በኅዳሴው ግድብ ላይ ለመነጋገር በአዲስ አበባ ስብሰባ ተቀምጠዋል፡፡