የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን መግለጫ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

በቅርቡና ከዚያም ቀደም ሲል በሞያሌ የተካሄደውን ግድያ - እንደዚሁም በቤሻንጉል የተከሰተውን የዜጎች መፈናቀል እያጣራ መሆኑን የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን አስታወቀ።