በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክ/ከተማ ሐና ማርያም አካባቢ ቤቶች መፍረሳቸውን ነዋሪዎች ተናገሩ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ በተለይ ሐና ማርያም በተባለው አካባቢ ከ6 ሺህ ያላነሱ ቤቶች በመፍረሳቸው ተበደልን ያሉ ነዋሪዎች ተናገሩ።