በኬንያ ግድብ ተደርምሶ ከአርባ ሰዎች በላይ ሕይወት አለፈ

Your browser doesn’t support HTML5

በኬንያ የባሕር ሸለቆ የሚገኝ ግድብ ባለፈው ረቡዕ ምሽት ተደርምሶ ከአርባ ሰዎች በላይ ሲሞቱ ሌሎች በርካታ መቁሰላቸው ተገለፀ።