በቂሊንጦ እስር ቤት ቃጠሎ ክስ የተመሰረተባቸው ተጠርጣሪዎች ክስ ተቋረጠ
Your browser doesn’t support HTML5
የጠ/ሚኒስትር አብይ አሕመድን ትዛዝ ተከትሎ ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ በቂሊንጦ እስር ቤት ቃጠሎ ክስ ከመሰረተባቸው ተጠርጣሪዎች መካከል ዶ/ር ፍቅሩ ማሩ ጨምሮ የሥልሳ ሁለት ተከሳሾችን ክስ አቋረጠ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5