በቂሊንጦ እስር ቤት ቃጠሎ ክስ የተመሰረተባቸው ተጠርጣሪዎች ክስ ተቋረጠ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

የጠ/ሚኒስትር አብይ አሕመድን ትዛዝ ተከትሎ ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ በቂሊንጦ እስር ቤት ቃጠሎ ክስ ከመሰረተባቸው ተጠርጣሪዎች መካከል ዶ/ር ፍቅሩ ማሩ ጨምሮ የሥልሳ ሁለት ተከሳሾችን ክስ አቋረጠ፡፡