በወለጋ ቤጊ ወረዳ በደረሰ የቦምብ ፍንዳታ የበርካታ ሰዎች ሕይወት አልፏል
Your browser doesn’t support HTML5
ትናንት ረቡዕ ወለጋ ውስጥ በተለይ ቤጊ ወረዳ የደረሱ የቦምብ ፍንዳታዎች፣ ለበርካታ ሰዎች በተለይም የፖሊስ አባላት ሞት ምክንያት መሆናቸው ይታወሳል።
Your browser doesn’t support HTML5