በወለጋ ቤጊ ወረዳ በደረሰ የቦምብ ፍንዳታ የበርካታ ሰዎች ሕይወት አልፏል

Your browser doesn’t support HTML5

ትናንት ረቡዕ ወለጋ ውስጥ በተለይ ቤጊ ወረዳ የደረሱ የቦምብ ፍንዳታዎች፣ ለበርካታ ሰዎች በተለይም የፖሊስ አባላት ሞት ምክንያት መሆናቸው ይታወሳል።