በአዶላ ግጭት አምስት ሰዎች መገደላቸውንና ሰባት መቁሰላቸው ተጠቆመ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

የለገደንቢ የወርቅ ማዕድን አደረሰ የተባለውን የአካባቢ ብክለትና የአስከተለውን ጥፋት በመቃወም ለሰልፍ በወጣ ሕዝብና በፀጥታ ኃይሎች መካከል በተፈጠረ ግጭት በአዶላ ከተማ ከትናንት እስከ ዛሬ አምስት ሰዎች መገደላቸውንና ሰባት መቁሰላቸውን ምንጮች ለቪኦኤ አስታወቁ፡፡