በአዶላ ግጭት የሰው ሕይወት ማለፉ ተነገረ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

በደቡብ ኦሮምያ በአዶላ ከተማ በፀጥታ ኃይሎችና በተቃውሞ ሰልፎች መካከል በተፈጠረ ግጭት የሰው ሕይወት ማለፉ ታወቀ፡፡