የቂሊንጦ ቃጠሎ ተከሳሾች የፍርድ ቤት ውሎ

Your browser doesn’t support HTML5

ፍርድ ቤቱ ዐሥራ አንዱን መከላከል ሳያስፈልጋቸው በነፃ ይሰናበቱ ብሏል። አራቱ በነፍስ መግደል ወንጀል ይከላከሉ ተብሏል። 23 ደግሞ ከነፍስ መግደል ወንጀል በመልሰ ባለው ወንጀል ይከላከሉ ተብሏል። ከጠበቆቹ አንዱ አቶ ወንድሙ ኢብሳ ስለ ዛሬው የችሎት ማብራሪያ ሰጥተውናል።