በሱዳን የሚገኙ ኢትዮጵያውያን ከእስር እንዲፈቱ ስምምነት ላይ ተደረሰ ተባለ

Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ በሱዳን ጉብኝታቸው ከፕሬዚዳንት ኦማር ሀሰን አልበሽር ጋራ ተገናኝተው በተለያዩ ጉዳዮች ያደረጉትን ውይይት በተመለከተ የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት ቃል አቀባይ አቶ መለስ ዓለምን አነጋግረናል።