የሚድሮክና የጉጂ ኦሮሚያ ነዋሪዎች ውዝግብ
Your browser doesn’t support HTML5
በኦሮሚያ ክልል የአዶላ የወርቅ ማዕድን ቀለበት አካባቢ ከፍተኛ የአካባቢ ብክለት የሰዎችና የከብቶችን ጤንነት እየጎዳ መሆኑን የአካባቢው ነዋሪዎችና የማኅበረሰብ አጥኝዎች እንዲሁም የፖለቲካ መሪዎች እየገለፁ ይገኛሉ።
Your browser doesn’t support HTML5