በቅዱስ ገብርኤል ገዳም ተጠልለው የነበሩ የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ሁኔታ
Your browser doesn’t support HTML5
በቅዱስ ገብርኤል ገዳም ተጠልለው፣ የቆዩ የሀዋሳ ዩኒቨርስቲ ኦርቶዶክስ ዕምነት ተከታይ ተማሪዎች፣ ዛሬ ተጠቃለው ወደ ቅጥር ግቢያቸው መመለሳቸው ተሰማ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5