ድምጽ የኢትዮጵያ ሶሻል ዲሞክራቲክ ፓርቲ መግለጫ ሜይ 01, 2018 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 እስከዛሬ በየአካባቢው ለደረሱ የሕዝብ ለሕዝብ ግጭቶች ዋነኛው ምክንያት የመንግሥት አስተዳደር አካላት ድክመት ነው ሲል የኢትዮጵያ ሶሻል ዲሞክራቲክ ፓርቲ አስታወቀ፡፡