ድምጽ የጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ የጁቡቲ ጉብኝት ዓላማ ኤፕሪል 30, 2018 እስክንድር ፍሬው Your browser doesn’t support HTML5 ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ በጁቡቲ ያደረጉት የመጀመሪያ ጉብኝት ዓላማ ትብብር ዘርፎችን አጠናክሮ ለመቀጠል ያለውን ቁርጠኝነት ማሳየት ነው ሲል የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል።