የጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ የጁቡቲ ጉብኝት ዓላማ

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ በጁቡቲ ያደረጉት የመጀመሪያ ጉብኝት ዓላማ ትብብር ዘርፎችን አጠናክሮ ለመቀጠል ያለውን ቁርጠኝነት ማሳየት ነው ሲል የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል።