የጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ የጁቡቲ ጉብኝት ዓላማ
Your browser doesn’t support HTML5
ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ በጁቡቲ ያደረጉት የመጀመሪያ ጉብኝት ዓላማ ትብብር ዘርፎችን አጠናክሮ ለመቀጠል ያለውን ቁርጠኝነት ማሳየት ነው ሲል የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታውቋል።
Your browser doesn’t support HTML5