በሞያሌ የፀጥታ ሁኔታ አልተሻሻለም

Your browser doesn’t support HTML5

በሞያሌ አሁንም የፀጥታ ሁኔታ ባለመሻሻሉ እየተቸገሩ መሆናቸዉን ነዋሪዎች ተናገሩ። ሰሞኑን በከተማዋ በነዋሪዎች ላይ የእጅ ቦምብ ሊወረዉሩ የነበሩ ሰዎች ላይ ቦምቡ ፈንድቶ በራሳቸዉ ላይ ጉዳት እንዳደረሱ በአካባቢዉ የነበሩ የዐይን ምሥክሮች ለአሜርካ ድምፅ ተናግረዋል።