ሥልጣን በኢትዮጵያ የዕድሜ ልክ አይሆንም
Your browser doesn’t support HTML5
የኢትዮጵያ መሪዎች የሥልጣን ጊዜ ከሁለት የምርጫ ዘመን እንዳይበልጥ ሕገመንግሥታዊ ገደብ እንደሚጣል ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ አስታወቁ።
Your browser doesn’t support HTML5