ሥልጣን በኢትዮጵያ የዕድሜ ልክ አይሆንም

  • እስክንድር ፍሬው

Your browser doesn’t support HTML5

የኢትዮጵያ መሪዎች የሥልጣን ጊዜ ከሁለት የምርጫ ዘመን እንዳይበልጥ ሕገመንግሥታዊ ገደብ እንደሚጣል ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ አስታወቁ።