የቂሊንጦ ቃጠሎ ተከሳሾች በድጋሚ ለብይን ተቀጠሩ

Your browser doesn’t support HTML5

በእስር ላይ እያሉ በቂሊንጦ ቃጠሎ በ"ሽብር" የተከሰሱት 38 ተከሳሾች "ይከላከሉ ወይንም በነፃ ይሰናበቱ" የሚለውን ብይን ለማዳመጥ ለትላንት ተይዞላቸው የነበረው ቀጠሮ በሌሉበት እንደተራዘመ ከጠበቆቹ አንዱ ለአሜሪካ ድምፅ ተናገሩ።