ዘይድ ራ’አድ አል ሁሴን በኢትዮጵያ የፖለቲካና የሕሊና እስረኞችን አነጋገሩ
Your browser doesn’t support HTML5
የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የሰብዓዊ መብቶች ከፍተኛ ኮሚሽነር ኢትዮጵያ ውስጥ ባደረጉት ጉብኝት የፖለቲካና የሕሊና እስረኞች እንደነበሩ ከተገለፀና በቅርቡ ከተፈቱት መካከል ጥቂቶቹን አናግረዋል።
Your browser doesn’t support HTML5