ድምጽ በሞያሌ ግድያ የፈፀሙ የመከላከያ ሠራዊት አባላት እስካሁን ለፍርድ አልቀረቡም - ነዋሪዎች ኤፕሪል 24, 2018 ገልሞ ዳዊት Your browser doesn’t support HTML5 በመጋቢት 1/2010 በሞያሌ ግድያ ፈፀመዉ በቁጥጥር ያሉ የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት አባላት እስካሁን ለፍርድ አለመቅረባቸውን የሞያሌ ከተማ ነዋሪዎች ተናገሩ።