በሞያሌ ግድያ የፈፀሙ የመከላከያ ሠራዊት አባላት እስካሁን ለፍርድ አልቀረቡም - ነዋሪዎች
Your browser doesn’t support HTML5
በመጋቢት 1/2010 በሞያሌ ግድያ ፈፀመዉ በቁጥጥር ያሉ የኢትዮጵያ መከላከያ ሠራዊት አባላት እስካሁን ለፍርድ አለመቅረባቸውን የሞያሌ ከተማ ነዋሪዎች ተናገሩ።
Your browser doesn’t support HTML5