ለቀድሞ ጠ/ሚ ኃይለማርያም ደሳለኝ ሸኝት በብሄራዊ ቤተመንግሥት
Your browser doesn’t support HTML5
የቀድሞ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ በአጣብቂኝ ጊዜ ውስጥ ወደ ሥልጣን የመጡና ይህችን ሀገር ያሸጋገሩ መሪ ናቸው ሲሉ ዶ/ር አብይ አሕመድ ተናገሩ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5