ተቃዋሚዎች በጠቅላይ ሚኒስትሩ አዲስ ካቢኔ ሹመት ላይ

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

የጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አሕመድ አዲስ ካቢኔ በመሰረቱ፣ ከወትሮው የተለየ እንዳልሆነ የተቃዋሚ ፓርቲ መሪዎች ተናገሩ፡፡