በሞያሌ በደረሰዉ ግድያ የተጠረጠሩ ሁለት ሰዎች ተያዙ

Your browser doesn’t support HTML5

ትላንት ጠዋት በሞያሌ በደረሰዉ ግድያ የተጠረጠሩ ሁለት ሰዎች በፌደራል ፖሊስ ቁጥጥር ሥር መዋላቸውን የሞያሌ ወረዳ ፖሊስ አስታወቀ።