በሞያሌ በደረሰዉ ግድያ የተጠረጠሩ ሁለት ሰዎች ተያዙ
Your browser doesn’t support HTML5
ትላንት ጠዋት በሞያሌ በደረሰዉ ግድያ የተጠረጠሩ ሁለት ሰዎች በፌደራል ፖሊስ ቁጥጥር ሥር መዋላቸውን የሞያሌ ወረዳ ፖሊስ አስታወቀ።
Your browser doesn’t support HTML5