ከ500 በላይ የሚሆኑ ፍልሰተኞች ባህር ከመስጠም ዳኑ

Your browser doesn’t support HTML5

ከሊቢያ ተነስተው፣ በሦስት ጀልባዎች በመጫን ወደ አውሮፓ ጉዞ በማድረግ ላይ የነበሩ ፍልሰተኞች ባህር ከመስጠም መትረፋቸው ተገለፀ፡፡