"ጥያቄያችን የማንነት ነው"- አቶ አታላይ ዛፌ
Your browser doesn’t support HTML5
ጥያቄያቸው የማንነት እንጂ የልማት እንዳልሆነ በቅርቡ ከእስር የተፈቱት የወልቃይት ኮሚቴ አመራር አባላት አቶ አታላይ ዛፌ ለአሜሪካ ድምፅ ገለጹ።
Your browser doesn’t support HTML5