ድምጽ ኤችአር 128 መፅደቁን እንደሚደግፉ የተቃዋሚ ፓርቲዎች ገለፁ ኤፕሪል 13, 2018 እስክንድር ፍሬው Your browser doesn’t support HTML5 የዩናይትድ ስቴትስ ኮንግረስ የኢትዮጵያን ሰብዓዊ መብትና የተጠያቂነት ሕግ ኤችአር 128 ማፅደቁን እንደሚደግፉ፣ በሀገር ውስጥ የሚንቀሳቀሱ የተቃዋሚ ፓርቲዎች መሪዎች አስታወቁ፡፡