ኤችአር 128 መፅደቁን እንደሚደግፉ የተቃዋሚ ፓርቲዎች ገለፁ
Your browser doesn’t support HTML5
የዩናይትድ ስቴትስ ኮንግረስ የኢትዮጵያን ሰብዓዊ መብትና የተጠያቂነት ሕግ ኤችአር 128 ማፅደቁን እንደሚደግፉ፣ በሀገር ውስጥ የሚንቀሳቀሱ የተቃዋሚ ፓርቲዎች መሪዎች አስታወቁ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5