የሐሮማያ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች ትምህርታቸውን ካቋረጡ ከአንድ ወር በላይ ሆናቸው
Your browser doesn’t support HTML5
የሐሮማያ ዩኒቨርስቲ ተማሪዎች በየጊዜው ደረሱብን በሚሉ የፌደራልና የመከላከያ ጥቃቶች ሳቢያ ትምህርታቸውን ካቋረጡ ከአንድ ወር በላይ እንደሆናቸው ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5