ድምጽ አሜሪካዊያን ሴናተሮች በአፍሪካ ኤፕሪል 12, 2018 ሰሎሞን አባተ Your browser doesn’t support HTML5 ዩናይትድ ስቴትስ የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት አምስት አባላት ሰሞኑን አራት የአፍሪካ ሃገሮችን በጎበኙበት ወቅት የተደረገላቸው አቀባበል የሞቀ እንደነበርና በትረምፕ አስተዳደር ላይ የተሰሟቸውን ቅሬታዎች የገለፁላቸው እንደነበሩ አመልክተዋል።