የድንበር ኮሚሽኑ ውሳኔ ተፈፃሚ እንዲሆን የኤርትራ መንግሥት ጠየቀ

Your browser doesn’t support HTML5

የኤርትራ መንግሥት ሰሞኑን የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት የድንበር ኮሚሽን የሰጠው ውሳኔ ተግባር ላይ እንዲውል የሚጠይቅ መግለጫ አውጥቷል፡፡