ውሳኔ 128 ለኢትዮጵያ ምን ፋይዳ ይኖረዋል?
Your browser doesn’t support HTML5
የኢትዮጵያን የሰብዓዊ መብት ይዞታና አጠቃላይ አስተዳድር ከዩናይትድ ስቴይትስ ፖሊሲ ጋር ለመቃነት ያለመው ውሳኔ 128 በዩናይትድ ስቴይትስ የሕግ መምሪያ ምክር ቤት ፊት ትናንት ምሽት ቀርቦ ያለምንም ተቃውሞ ጸድቋል።
Your browser doesn’t support HTML5