ድምጽ ውሳኔ 128 ለኢትዮጵያ ምን ፋይዳ ይኖረዋል? ኤፕሪል 11, 2018 ሔኖክ ሰማእግዜር Your browser doesn’t support HTML5 የኢትዮጵያን የሰብዓዊ መብት ይዞታና አጠቃላይ አስተዳድር ከዩናይትድ ስቴይትስ ፖሊሲ ጋር ለመቃነት ያለመው ውሳኔ 128 በዩናይትድ ስቴይትስ የሕግ መምሪያ ምክር ቤት ፊት ትናንት ምሽት ቀርቦ ያለምንም ተቃውሞ ጸድቋል።