ፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት
Your browser doesn’t support HTML5
የፌደራል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ የ114 ተከሳሾችን ክስ ማቋረጡ ታወቀ፡፡ ከእነዚህም መካከል ሁለቱ የዋልድባ ገዳመ መነኮሳት እንደሚገኙባቸውም ተረጋግጧል፡፡
Your browser doesn’t support HTML5