ድምጽ ፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ኤፕሪል 11, 2018 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 የፌደራል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ የ114 ተከሳሾችን ክስ ማቋረጡ ታወቀ፡፡ ከእነዚህም መካከል ሁለቱ የዋልድባ ገዳመ መነኮሳት እንደሚገኙባቸውም ተረጋግጧል፡፡