ፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት

  • መለስካቸው አምሃ

Your browser doesn’t support HTML5

የፌደራል ጠቅላይ ዐቃቤ ሕግ የ114 ተከሳሾችን ክስ ማቋረጡ ታወቀ፡፡ ከእነዚህም መካከል ሁለቱ የዋልድባ ገዳመ መነኮሳት እንደሚገኙባቸውም ተረጋግጧል፡፡