ተፈናቃዮቹ በአዲሱ ጠቅላይ ሚኒስትር ጉዞ ላይ ብዙ ጥያቄ አላቸው

Your browser doesn’t support HTML5

ከሶማሌ ክልል ተፈናቅለው በሐማሬሳ መጠለያ የሚገኙ ተፈናቃዮች በተፈናቀሉበት ወቅት የተገደሉ ሰዎች ገዳዮች ለፍርድ ሳይቀርቡ፣ ጥለውት የወጡት ንብረት እስካሁን የታሰሩ ሰዎችን በተመለከተ እጅግ እንደሚያሳስባቸው ተናግረዋል። አያይዘውም ከተፈናቀሉ ጀምሮ በከፍተኛ ችግር ውስጥ እንደሚገኙ ገልፀው ቀጣይ ሁኔታቸውን አለማወቃቸውም እንደሚያሳስባቸው ተናግረዋል።