የካሜሩን ባለሥልጣናት ከናይጄሪያ ጋር በሚያውስነው ድንበር የሚኖሩ ማኅበረሠቦችን አስጠነቀቁ
Your browser doesn’t support HTML5
የካሜሩን ባለሥልጣናት በዚህ ሳምንት ቦኮ ሃራም በጦር ሰራዊት ሰፈር ላይ ካደረሰው ህይወት ያጠፋ ጥቃት ተከትሎ ከናይጄሪያ ጋር በሚያውስነው ድንበር ላይ የሚኖሩ ማኅበረሠቦች አሁንም ጥንቃቄ እንዲያደርጉ እያሳሰቡ ናቸው።
Your browser doesn’t support HTML5