ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ ከግብፁ ፕሬዚዳንት አብዱል ፈታህ አልሲሲ ጋር ተወያዩ
Your browser doesn’t support HTML5
አዲሱ የኢትዮጵያ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አሕመድ ከግብፁ ፕሬዚዳት አብዱል ፈታህ አልሲሲ ጋር በስልክ መወያየታቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡
Your browser doesn’t support HTML5