ድምጽ ዐሥራ ዘጠኝ የባህርዳር ታሳሪዎች ተፈቱ ኤፕሪል 04, 2018 መለስካቸው አምሃ Your browser doesn’t support HTML5 በቅርቡ በኮንድ ፖስቱ ትዛዝ በባህርዳር ከተማ ታሥረው የነበሩ 19 ትጠርጣሪዎች ዛሬ ረፋዱ ላይ መፈታታቸው ታወቀ፡፡