“ቃላት በቂ አይደሉም ...” አና ጎምሽ
Your browser doesn’t support HTML5
አዲሱ የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አሕመድ ሃገሪቱን ወደ እውነተኛ ዴሞክራሲ ለማሸጋገር ድፍረት ይኖራቸዋል ብለው ተስፋ እንደሚያደርጉ የአውሮፓ ፓርላማ አባሏ አና ጎምሽ አስታውቀዋል።
Your browser doesn’t support HTML5